በሱዳን የፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ኤል ፋሸር በተሰኘች ከተማ በሚገኝ አንድ ገበያ ላይ ትላንት ምሽት ባደረሰው የከባድ መሣሪያ ጥቃት 18 ሰዎች መሞታቸው ተነግሯል። በደርዘን የሚቆጠሩ እንደተጎዱም የሕክምና ...
ኽሊን በመባል የምትጠራው አውሎ ነፋስ የቀላቀለች ዝናብ ትላንት ማምሻውን በፍሎሪዳ ግዛት ደርሳ 3 ሚሊዮን ደንበኞችን ካለ ኤሌክትሪክ ኃይል አስቀርታለች፡፡ አውሎ ነፋሷ ዛሬ ጆርጂያ ግዛት ስትደርስ ...
The army launched the first major offensive in months to regain parts of Khartoum controlled by its rival paramilitary Rapid Support Forces.
ኢትዮጵያንና ሶማሊያን ለማሸማገል ጥረቷን እንደምትቀጥል ቱርክ ትላንት ሐሙስ አስታወቀች፡፡ የቱርክ የውጪ ጉዳይ ምኒስትር ሃካን ፊዳን ከኢትዮጵያው አቻቸው ታዬ አጽቀ ሥላሴ እና ከሶማሊያው የውጪ ጉዳይ ...
ምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስ የዲሞክራቲክ ፓርቲው ዕጩ ከመሆናቸው ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአሜሪካና በሜክሲኮ መካከል ያለውን ድንበር ዛሬ ይጎበኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። የድንበር ጉዳይ በያዝነው የምርጫ ...
The code has been copied to your clipboard. The URL has been copied to your clipboard ...
Sudan: The country’s army launched artillery and airstrikes in the capital of Khartoum on Thursday in its biggest operation ...
የሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ዛሬ ሐሙስ በአየር እና በመድፍ ጥቃቶች መናወጧን አዣንስ ፍራንስ ፕሬስ የአይን አማኞች እና ወታደራዊ ምንጮችን ጠቅሶ ዘገበ፡፡ የጦር ሠራዊቱ የፈጥኖ ደራሽ ድጋፍ ሰጪ ይዞታዎችን የደበደበ ሲሆን በርካታ ነዋሪዎች እንደገለጡት ግጭቱ ሌሊት ላይ ነው የጀመረው፡፡ የዛሬው ጥቃት የጦር ኃይሉ በዋና ...